Page 1 of 1

በድሬዳዋ አዲስ ፓርቲ ልቅውቅዋም ነው: ‘ ሳተናው ‘ በሚል መጠሪያ:: ችግሩ ምርጫ ቦርድ ስሙን እንዲቀይር ጠይቆታል:: ኢንተርኔት ሆነ ስልክ ተቅዋርጦ ነበር

Posted: 18 Feb 2020, 15:07
by Abaymado
ይህ በጣም ጥሩ ነው: በናዝሬትም ያስፈልጋል:: ምርጫ ቦርድ ‘ ሳተናው ስሙ በጥሩ ስለማይነሳ ስሙን መቀየር አለበት’ ብሎ ነው ለፓርቲው አመራሮች የነገሩውቸው:: ኦነግስ ?
በነገራችን ላይ ኢንተርኔት ሆነ ስልክ ለሶስት ሰዓታት ተቅዋርጦ ነበር::