Page 1 of 2
የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 01:19
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 15:33
by tekeba
Why do you respond why you consider me I am Asswash. What is your evidence? I have been asking you many times. Please respond
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 15:46
by Kuasmeda
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 18:05
by tekeba
I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 18:51
by tekeba
( ͡° ͜ʖ ͡°), You are stupid, be a man to respond. I really doubt you are Eritrean, mother fuxxer you are Ugum, with low self-esteem.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 19:28
by sebdoyeley
tekeba wrote: ↑28 May 2020, 18:05
I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.
come down little by little, you will be accepted as a comrade in arms,
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 19:33
by Abdelaziz
WEYZERO TRA'NNY SEBEYTEY, COME DOWN ON MY ANACONDA LITTLE BY LITTLE. GEFIH MEAKORA HAMASENAY-AMHARAY TRA'NNY SEBDEYLEY KEEP PUSHING YOUR CAMPOPOLO D'ILDO IN YOUR MEGAL HAMASENAY-AMHARAY ANU'ZZ.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 19:47
by tekeba
sebdoyeley, who are you mother fuxxeer, get lost.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 28 May 2020, 19:51
by sebdoyeley
tekeba wrote: ↑28 May 2020, 19:47
sebdoyeley, who are you mother fuxxeer, get lost.
I am sorry, I am the man who is Fukcing your mam upside down, is that ok for you? your mam seems to like it.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 01:29
by Axumezana
Abebe Geresu is telling the war story as the spokesman of President Isaias. Even he could not dare to say that 'it was Eritirea that started the war". He also repeated Shabias claim that " it was Shabia that brought TPLF to 4 killo". Knowing ESAT is funded and controlled by Shabia it doesn't surprise if it is pro Shabia. That is what we call Banda! TPLF shall stay and continue to make history until the establishment of the Axumite Federal States based in Tigray. See you then!
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 03:40
by Agamespear
QOSHASHA TIGRYANS thinks they could hide the truth. But one thing they will never ever win their cases Is, if you ask anyone on the planet that, who has more strategy place between the Agame land Tigray and Eritrea. Off course Eritrea is the most strategy place and owns Red Sea that lead the strongest army the DERG to stationed in Eritrea and fought hard to the end. On the other hand the most abounded dry land Tigray has no use to any one to Keep and fought for it. The coward dirty Agames are good only taking @ killing civilians.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 03:49
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
tekeba wrote: ↑28 May 2020, 18:05
I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.
Inferior, low IQ, evil agame Awash from Adwa,
When people say Eritreans have very high IQ, it's not without a reason. We know our Low IQ agame enemies more than they know their damn selves. And I mean that with 100% certainty. Your motives are very transparent each time you respond to your own threads and posts using the nickname "tekeba," because you're always trying very hard to convince people that you are an Eritrean Jeberti, when in fact you are an evil agame from Adwa hell bent on driving a wedge between the otherwise harmonious Eritrean ethnic and religious groups. You expect us to read your response to your own threads and say "Oh, look, tekeba just called Awash a Jeberti, therefore Awash is an Eritrean." HAHAHAHAHA So childish, befitting of your low mental caliber.
tekeba wrote: ↑23 Apr 2018, 11:34
Asswash, I don't expect good wishes from Jeberti Ugum
You have personal hate towards PIA I suspect you are a regionalist or Jeberti.
SABUR, FUXXCED JEBERTI. YOU are losing your mind. Get a life
Bedatam jeberti. You are fuxxced up. Get lost
Anta aquar jeberti Halewlew ketebel arebuka
Awash wrote: ↑23 Jan 2012, 15:26
I couldn't agree with you more. But, we Ethiopians aren't so bad, are we? At least we're not gonna lock your people up in metal shipping containers or underground cells. You can also worship what ever religion you want to worship. And, when you come out of prison, you can still have your mental faculties intact to ppursue higher education in Ivy league college in the U.S. Best of all, you will have your culture and customs respected and preserved for generations to come.
So, considering the atrocities being committed by shabo against your people, you're better off being liberated by Ethiopians before shabo finishes you off for good.
Just so you evil agames know....
And, yes, Jeberti are very proud and patriotic Eritrean citizens. They don't like to see an agame from Adwa like you stealing their identity to commit fraud. That's what you Awash, tekeba, QB, Justice Seeker, Roha, Mesob, etc is trying to do and we know it. Just because high IQ people sometimes ignore low IQ agames like you, doesn't mean that we're not watching you making a fool of yourself. You are an inferior agame cursed to be a bottom feeder for eternity. Now go burn in hell like your boss Zenawi!
Shabait.com
ERITREA AT A GLANCE
Most Tigrinya-speakers are sedentary farmers living in the densely populated central and southern highlands of Eritrea. Currently they spread from this ancestral farmland over much of Eritrea today. The overwhelming majority are orthodox Christians, though there is a small minority of Muslims, known as jeberti, and there are significant minorities of Catholics and Protestants. Like all Eritreans, they are deeply attached to their land, but Tigrinya speakers also makeup a large portion of urban traders and operators of small business, restaurants and other services throughout the country.
http://www.shabait.com/about-eritrea/er ... t-a-glance
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 04:04
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 08:25
by Axumezana
You know thatv Adwa is the historical place where your Master Italy (including Ascaries) were humiliated by Ethiopians. I am not surprised if you hate and try to black mail the name " Adwa". By the way Isaias( my Tigraian brother) by his words said he destroyed Masawa, Aseb, Fishery, the Italian built factories etc. You people live in the dream of stopping Tigray but you destroyed yourself in the process. That is why God gave you a Tigrayan Isaias as your Master to punish you!
Except what Italy built do you have anything you( or your Ascari father's) built by yourself? Do you have anything to show? Mind your business and you know that a Tigrayan is a Tigrayan whether he or she is TPLF or not . We are deeply united and your evil plan to saw division will not work.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 10:01
by Ibidda
it's sad to hear this, incompetent tplf generals making mistakes after mistakes without any consequence. tplf can't lead an army, for that we witnessed the destruction of our troops by the hand of these peasants gorilla fighters. you can see how much the people of ethiopia hated derg to the point giving up their position and surrendering without even trying to fight. very few belives in that war and fought until the end. even though the guy didn't give us much info on how the army managed to take back badme and the rest, still very disturbing indeed.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 10:28
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
በኮሎኔልነት ማዕረግ የወያኔ መርሰነሪ ጦርን ሲያገለግል የነበረው የጂማ ተወላጅ የሆነው ኮሎኔል አበበ ገረሱ የሰጠው ቃለ-መጠይቅ ነው።
ማን ያውራ? የነበረ! ……. ማን ያርዳ? የቀበረ!
ፃድቃንና ፆረና
TPLF General Tsadqan Gebre-Tensae providing the general scope of the invasion campaign
"እንደምን አደርክ ኮሎኔል?"
"ሰላም ላንተ ይሁን ጋዜጠኛው።"
"ቀጠሮ በማክበርህ አመሰግናለሁ።"
"ወታደር አይደለሁ መቸስ!"
"... እንግዲህ ወደ ጉዳያችን እንዝለቅ። ጄኔራል ፃድቃንና የፆረና ውጊያን በተመለከተ አጫውትሃለሁ ብለኸን ነበር። ከየት ብንጀምረው ይሻል ይሆን?"
"ከመሃሉ መጀመር ሳይሻል አይቀርም። ያየሁትና የሰማሁት እንደወረደ ላውጋህ። ጸሃፊው አንተ ነህና እንደሚሆን ታደርገዋለህ።"
"መልካም ወንድሜ። አንተ እንደመጣልህ ተናገር። እኔ ያንን ወስጄ ለታሪክ ተረካቢው ትውልድ አደርስልሃለሁ።"
"... ወያኔ ወደ ኤርትራ ጦርነት የገባው 10 ክፍለጦሮች ይዞ ነበር" ሲል ጀመረ። እናም ቀጠለ፦
"... ከዚህ ዉስጥ አንዱ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ሲሆን፤ አንድ ተጨማሪ ኮማንዶ ብርጌድም ነበር። በ1991 ጦርነቱ ሲጀመርም ይህ የሰራዊት ሃይል በአራት ግንባሮች ነበር ለማጥቃት የተዘጋጀው። ቡሬ፣ ዛላንበሳ፣ ፆረና እና ባድመ ግንባሮች ላይ ማለት ነው።
በ1991 ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዉግያ የተበላሸና በጣም ኣሰቃቂ ነበር። የጦር መኰነን ሆነህ እንደ ባለ ሙያ ስታየው ዉግያው በጥቅሉ የሙያ ብቃት ያልታየበት ኣሳፋሪ ጦርነት ነበር ማለት ይቻላል።
ያ ሁሉ ዜጋ ያለቀበትና ያ ሁሉ የአገር ሃብት የወደመበት ጦርነት ከጦርነት አመራር ችግር መሆኑ በግልጽ እየታወቀ አንድም የጦርነቱ መሪ ተጠያቂ ሳይሆን እንዲሁ መቅረቱ በጣም ያሳዝነኛል። ይልቁን በምርጫ 97 "ቅንጅትን ኣልተዋጋችሁም!"... "የኣመለካከት ችግር ኣለባችሁ!" በሚል ከጦርነቱ በላይ ትኩረት ተሰጥቶ ነበር። ከጄኔራል መኮንን እስከ ተራ ወታደር 20,000 የመገመት መለዮ ለባሽ ያለሃጢኣቱ ታስሮ ተባሮአል። ከሃላፊነት እንዲወገድ ተደርጎአል።
በጃንሆይና በደርግ ዘመን ኤርትራ ላይ ዉጊያ ተደርጎ የተሰዋው ዜጋችን ቁጥር ከ250 ሺህ እስከ 300 ሺህ ይደርሳል። ከዚህ ኣንጻር ወያኔ በአንድ አመት ዉስጥ ኤርትራ ላይ ያስፈጀው የወታደር ቁጥር በጣም አሳፋሪ ነው። ከመከላከያ የሰው ሃይል አስተዳደር ልማት መምሪያ ሰነዶች ያገኘሁት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በጠቅላላ በኢትዮ-ኤርትራ ዉግያ 98,700 ወታደር ሲሞትብን፣ 194,300 ቁስለኛ ተረክበናል። ከኦርዲናንስ እዝ ያገኘሁት መረጃ ደግሞ መጀመሪያ ለዉጊያ ከተዘጋጀው ከባድ መሳርያ ⅔ኛው መውደሙን ነግረዉኛል። ይህንን ትርጉም አልባ ጦርነት የመሩት መሪዎች ሰኣረ መኮንን፣ ሳሞራ የኑስ፣ ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ ታደሰ ወረደ፣ ኳርተር (አብርሃ ወልደማሪያም)፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ የተባሉት ጄኔራሎች ናቸው። የጦርነቱ የማእከላዊ እዝ አባላት ደግሞ መለስ ዜናዊ፣ ስዬ አብርሃ፣ ተወልደ ወልደማርያም፣ ኣለምሰገድ ገብረኣምላክ፣ ተፈራ ዋልዋ፣ ፃድቃን ገብረትንሳኤ እና ክንፈ ገብረመድህን ነበሩ።
የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሰነድና መረጃ ገና ታሪክ ጸሃፊዎች እጅ አልገባም። ወደፊት ብዙ ኣስገራሚ ታሪኮችን ልንሰማ እንችል ይሆናል። በ1991 የተካሄደውን የመጀመሪያ ዙር ጦርነት እንኳ ብናይ በጣም መሰረታዊ የሆኑ ወታደራዊ ስህተቶች በቀላሉ ማውጣት እንችላለን።
የቡሬ ግንባር ላይ ታደሰ ወረደ ተመደበ።
የተሰጠው ትእዛዝ አሰብን ከያዘ በሁዋላ የቀይ ባህርን ዳርቻዎች እያጠቃ፣ ምፅዋን እንዲቆጣጠርና እዚያው ሆኖ ቀጣዩን ግዳጅ እንዲጠባበቅ ነበር።
ፆረና ላይ አብርሃ ወልደገብርኤል፣ (በቅርብ ፃድቃን እየተከታተለው)፣ ዛላንበሳ ደግሞ ብርሃነ ነጋሽ ነበሩ።
ሁለቱም በየአቅጣጫው አጥቅተው ሰገነይቲ ላይ በመገናኘነት አንድ ግንባር እንዲፈጥሩና በአንድ ኮማንድ ስር በመደራጀት አስመራ እንዲገቡ ታዘዙ።
ባድመ ላይ ሰአረ መኮንንና ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ እንዲሁም አበባው ታደሰ (በቅርብ ሳሞራ እየተከታተላቸው) ተሰየሙና ቆላማውን የኤርትራ ክፍል ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩ ተነገራቸው።
ለዚህ እቅድ የአሸዋ ገበታ በየአካባቢው ተዘጋጅቶ ያን መሰረት ያደረገ ሰፋፊ ልምምዶች ተደርገዋል። የጦርነቱ እቅድም በየደረጃው ተነግሮኣል። በእቅዱ ላይ ታዲያ ብዙ ኣከራካሪ ጉዳዮች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ አዲግራት ላይ በተዘጋጀው የአሸዋ ገበታ ልምምድ ላይ የ23ኛ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበረው ኮሎኔል በርሄ ገብረማርያም፥
- "ኤርትራን የመውረር እቅድ ፖለቲካዊ ኪሳራ አያስከትልብንም ወይ? ሰራዊታችንስ የመዋጋት ፍላጎት እንዴት ይኖረዋል? እንዴትስ ማሳመን ይቻላል? በትክክልስ ዉጊያውን በተባለው መሰረት ማካሄድ እንችላለን ወይ? እቅዱን እንደገና ብታዩት ጥሩ ነው።" የሚል አስተያየትና ጥያቄ አነሳ።
ጄኔራል ፃድቃንና ወዲ መድህን የሰጡት መልስ፣
- "ሻእቢያን ካላጠፋን እኛ መኖር አንችልም። የሻእቢያ ሃይል ደካማ ነው። የኤርትራ ኢኰኖሚ ጦርነቱን መሸከም አይችልም። በተኩስ ሃይልም የበላይነት አለን። ይህ ዉሳኔም የመንግስት ዉሳኔ በመሆኑ ማንም ሊያደናቅፈው አይችልም!" የሚል ነበር።
በአሸዋ ገበታው ዙሪያ የነበሩት የበታች ኣዛዦች፣ "እቅዱ ሊሳካ አይችልም" የሚል ጥርጣሬ ነበራቸው። አሽዋ ላይ የምናየውን፣ በተግባር መሬት ላይ በትክክል መፈጸም የመቻላችን ጉዳይ ሚዛኑን ያልጠበቀ ነበር። ይህ የጥርጣሬ ጥያቄ በባድመና በቡሬ ግንባሮችም ተነስቶ የነበረ ሲሆን፣ እንደ አዲግራቱ ዉይይት "ዉሳኔው የመንግስት ነው!" በሚል ነበር የተዘለለው።
ጦርነቱ ተካሄደ።
በባድመ ግንባር ነበር የተጀመረው። ማጥቃቱን የጀመሩት ሶስት ክፍለ ጦሮች ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰባቸው፣ 20ኛው ሜካናይዝድ ክፍለ ጦርና አንድ ኰማንዶ ብርጌድ ተጨምሮ፣ ሌሎች ሁለት ክፍለ ጦሮች ታክለው በድጋሚ ተሞከረ። ከፍተኛ ሰብአዊና ማቴሪያላዊ ጉዳት ደርሶብን እቅዱ ሳይፈጸም ቀረ።
በባድመ ውጊያ በእቅዱ መሰረት መሄድ እንዳልተቻለ እየታወቀ፣ በፆረና በኩል ዉጊያው እንዲቀጥል ፃድቃን አዘዘ።
የዉጊያው እቅድ መግለጫ የተሰጠው እንፋራ በተባለ ቦታ ላይ ነበር። ፆረና ላይ ልዩ ዝግጅት ተደርጎ ነበር። 12,000 ያህል የትግራይ ሚሊሺያ፤ ከ5,000 በላይ አግላይ እንዲሁም ስንቅና ጥይት አቀባይ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ አህያና ፈረስም ለዚሁ ጦርነት ተሰልፈው ነበር። ለአንድ ሳምንት ያህል ከፍተኛ የጭንቀት ሙከራ ቢደረግም በዚያች ጠባብና ሙት መሬት የተሰለፈው ያ ሁሉ ንብረት፣ መሳሪያ፣ ሚሊሻና አግላይ፣ አህያና ፈረሶች ሳይቀር አንድ ላይ ረገፉ።
የ20ኛው ግዙፍ ሜካናይዝድ ሃይል እግሪ መከል ላይ አመድ ሆኖ ቀረ። ታንኰቹና ተሽከርካሪዎች በሙሉ አረሩ። ሻእቢያ በቀላሉ ከዛለንበሳ፣ ከአዲኳላና ከማይአይኒ አቅጣጫዎች በተጠመዱ መድፎች ሰራዊታችንን ተቀበለው። ይህ የጀግንነት ጉዳይ አይደለም። የኛ የጦር መሪዎች ወታደራዊ ቴክኒክ ከአለማወቅና ከብቃት ማነስ የመጣ ነበር። ሰራዊታችን እንዳለ ገብቶ ረገፈ። ከዚህ እልቂት የተረፉት ወደ ሁዋላ ሸሽተው ገርሁ ስርናይ እና እንትጮ፣ አድዋ ገቡ። ለአንድ ሳምንት የተሞከረው ዉጊያ በከፍተኛ ኪሳራ ከተደመደመ በሁዋላ የጦርነቱ ኣዛዥ የነበረው ጄኔራል ፃድቃን በወቅቱ ማዘዣ ጣብያ ከነበረችው እንፋራ ላይ ስብሰባ ጠራ።
ፃድቃን ስብሰባዉን ሊጀምር ሲል እንባው ቀድሞት ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ። ሁሉም ተሰብሳቢ ተያይዞ መላቀስ ሆነ።
እንፋራ የለቅሶ ቦታ ሆነች።
ፃድቃን በመጨረሻ እንደምንም ራሱን ተቆጣጥሮ ከተረጋጋ በሁዋላ ተሰብሳቢውን ለማረጋጋት ሞከረ። እንዲህ ሲልም ተናገረ፤
- "እስካሁን ብዙ ጦርነቶች መርቻለሁ። ብዙ ዉጊያዎችን ተዋግቼያለሁ። አይቻለሁ። ሰምቼያለሁ። እንዲህ አይነት መጥፎ ሁኔታ ግን ገጥሞኝ አያውቅም።"
የስብሰባው አላማ የጦርነቱን ሁኔታ ገምግሞ መፍትሄ ለመፈለግ የታሰበ ነበር። በመሆኑም ጦርነቱ ሁለት መሰረታዊ ችግሮች እንዳለበት ተሰብሳቢው ገመገመ።
"ከቦታው አስቸጋሪነት አኳያ የዉጊያ እቅዱ ስህተት ነበር። ቦታው ለመከላከል ለጠላት ምቹ ሲሆን፣ ለወገን ጦር ማጥቃት ምቹ ኣልነበረም። በቂ ዝግጅት አልነበረንም። በቂ የሰው ሃይልና የተኩስ ኣቅም አልነበረንም። በጠላት ላይ የነበረን ግምገማ የተሳሳተ ነበር። ጠላት የመሬቱን አመቺነት ተጠቅሞ ተኩስ እንደፈለገ ማዘዋወር ችሎኣል። ጠላት በቂ የሰው ሃይልና የዉግያ ቁመና ይዞ ነበር" ተባለ።
ወደ ዝርዝር ጉዳይ ሳይገባ፣ ግምገማው በዚሁ ተዘጋ። ይህን መነሻ በማድረግም ሌላ ዉሳኔ ተወሰነ።
"... በዛላንበሳና በቡሬ ተይዞ የነበረው የማጥቃት እቅድ እንዲሰረዝ። የተኩስ አቅምን ለማጠናከር ከአየር ሃይልና ከምድር ሃይል ኰሚቴ ተቋቁሞ በጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት መሪነት መሳርያዎች እንዲገዙ። ከፍተኛ የሰው ሃይል ምልመላ ተደርጎ በስፋት ስልጠና እንዲካሄድ። ይህን የምልመላ ስራ ደግሞ በረከት ስምኦን እንዲመራው። የስልጠና ስራውን አባዱላ እንዲከታተለው። አሁን ያሉን 12 ክፍለጦሮች በአጭር ጊዜ ወደ 30 ክፍለጦሮች እንዲያድጉ። ሰራዊቱ ማገገም እንዲችል በመከላከል ብቻ እንዲቆይ..."
እነዚህ ዉሳኔዎች ከጦርነቱ ማእከላዊ እዝ መወሰናቸውን ፃድቃን እንፋራ ላይ ከክፍለ ጦር በላይ ላለን ኣዛዦች ጠርቶ ዉሳኔዉን ነገረን።
በዚህ መመርያ መሰረት እንድንዘጋጅም ተነገረን።
በዚህ ዉሳኔ መሰረትም ለአንድ አመት ያህል ዝግጅት አደረግን። በ1992 ሚያዝያ ወር ላይም አጠቃላይ የጦርነት እቅድ ወጣ። ፃድቃን፣ ጀቤ እና አባዱላ በመቀሌ ከተማ የምክር ቤት የስብሰባ ኣዳራሽ ሰብስበው እቅዱን ገለጹልን።
- (የ1992 እቅድ ከ1991 እቅድ የሚለየው ነገር ነበረው። በ1991 ኤርትራን ጠቅልሎ የመያዝ ፍላጎት ነበረ። በ1992 ግን "አቅማችን የፈቀደውን እንዋጋለን" የሚል ሆነ። በ1991 በነበረው እቅድ፣ "ወደ ኤርትራ መሬት ስንገባ የኤርትራን ሃብትና ንብረትን እናወድማለን። ህዝቡም የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ልናምነው አይገባም!" የሚል ነበር። በ1992 እቅድ ይህ በግልጽ አልተቀመጠም። "ህዝቡ የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ከፍተኛ ጥንቃቄ እናደርጋለን" የሚል አረፍተነገር ግን ነበረበት።)
በ1992 ሚያዝያ መጨረሻ ግንቦት መጀመሪያ ላይ ጦርነቱ በባድመ ግንባር ተጀመረ። በዉጊያው ከፍተኛ ጉዳት ቢደርስብንም እስከ ባረንቱ መዝለቅ ቻልን። ሻእቢያ ሰራዊቱን ይዞ ስልታዊ ማፈግፈግ እያደረገ ስለሆነ፣ የጠላት ኪሳራ አነስተኛ መሆኑን፣ ይልቁን ወደ መግደያ ወረዳ እየሳበን መሆኑን አዛዦች ሃሳባቸውንም ለፃድቃን ያቀርቡ ነበር። በአንጻሩም ወደ ኤርትራ ምድር እየዘለቅን በገባን ቁጥር ከዋና ማዘዣችን እየራቅንና የድርጅት ድጋፍ እያጣን እንሄድ ስለነበር፣ የሚያዋጣን አማራጭ ወደ ሁዋላ መመለስ ሆነ።
ከባድመ ግንባር ዉጊያ በኋላ የባድመ የዉጊያ ችግር ሳይገመገም በችኮላ በራማ፣ በፆረና እና በዛላንበሳ ግንባሮች በተመሳሳይ ጊዜ ማጥቃቱ ተጀመረ።
የነበረው ግምገማ፣
- "በባድመ ዉጊያውን ቀድመን ስንጀምር ሻእቢያ ብዙ ሃይል ወደ ባድመ ሊያመጣ ስለሚችል ሌሎች ግንባሮች በሰው ሃይልና በመሳርያ አቅም ይሳሳሉ" የሚል ነበር።
እንደታቀደው ግን አልሆነም።
በመሆኑም በእነዚህ ሶስት ግንባሮች በተመሳሳይ ሰአት የተጀመረው ዉጊያ በእቅዱ መሰረት ሳይሳካ ሲቀር ባጭር ጊዜ ዉስጥ ሌላ የዉጊያ እቅድ ተዘጋጀ።
- "በቡሬ ግንባር አሰብ ከተማን መያዝ ከቻልን የሞራል ግንባታ እናገኝበታለን" የሚል አሳብ መጣ።
አሰብን ለመያዝ ያደፋፈረው ዋናው ምክንያት፤
- "ጠላት በቡሬ ግንባር እንጠቃለን ብሎ ስለማይገምት በቂ ዝግጅት አይኖረውም። ከጅቡቲ መንግስት ጋር ስለተነጋግርን ሃይላችን በቀላሉ በጅቡቲ መሬት ማስጠጋት ለዉጊያም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንችላለን" የሚል ነበር።
በዚሁ መነሻና ገለጻ ላይ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ የ36ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል መሃመድ ኢሻ፣ የ39ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወንደሰን ተካ፣ የ14ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወዲ አባተ ያነሱት ጥያቄ፣
- "እስካሁን ባደረግናቸው ዉጊያዎች ሁሉ ሻእቢያን ከያዘው ምሽግ እንዲያፈገፍግ አደረግነው እንጂ፣ በእቅዳችን ያስቀመጥነውን ተግባራዊ አላደረግንም። ለዚህም ብዙ ኪሳራ ከፍለንበታል። በኪሳራው ምክንያትም የጦሩ ሞራል መጥፎ ሁኔታ ይገኛል። የቡሬ አየር ጠባይም ሆነ መሬቱ በጣም አስቸጋሪ ነው። በቂ የሎጂስቲክ ዝግጅት የለንም። ድንገተኛ ድል እናገኛለን ብለን ድንገተኛ ሽንፈትም ሊከተል ይችላልና ቢታሰብበት? ስለ ጠላት እስካሁን የተናገራችሁት ሁሉ ልክ አልሆነም። እና አሁንስ ምን ያህል ትክክል ናችሁ?" የሚል ጥያቄ አንስተው ውይይት አደረግን።
በመጨረሻ አሳማኝ ነጥቦች ባይቀርቡም፣ የማይቀየር የመንግስት ዉሳኔ ነው ተብሎ "አሰብን መያዝ!" የሚለው እቅድ ፀደቀና ዉጊያው ተካሄደ። ዉጊያው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የተካሄደ ቢሆንም፣ እንዲያዉም ከሌሎች ዉጊያዎች ሁሉ የከፋ ዉጊያ ሆነ። ሻእቢያ በበርካታ ዉጊያዎች የሚጠቀምበትን ወደ መግደያ ቦታ እያስገባ የመምታቱን ስልት ቡሬ ላይም ስለ ደገመው ከፍተኛ እልቂት ተቀብለን አሰብን የመያዙ እቅድ ከሸፈ....
"... የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሲነሳ ከሁሉም እንቆቅልሽ የሚሆንብኝ የፆረናው ዉጊያ ነው። እንደገለጽኩልህ ከፍተኛ መስዋእትነት ከፍለንበታል። ማነው ተጠያቂው?
በወቅቱ ግን የግድ አንድ አካል ተጠያቂ ማድረግ ስለነበረባቸው፣ አምስት ኦሮሞ መኮንኖች እንዲወነጀሉ ተደርጎአል።
"የዉጊያው እቅድ በኦነግ በኩል ለሻእቢያ አሳልፋችሁ ሰጥታችሁዋል" የሚል ክስ ቀርቦባቸው፤ ኮሎኔል ብራ የተባለች ሴት ጢጣ ካምፕ ዉስጥ ስታስገርፋቸው ሰነበተች።
ኦሮሞ መኮንኖች ድብደባው ሲበረታባቸው፣ "አድርገናል፤ ፈጽመነዋል" ብለው አመኑ።
"ግንኙነታችሁ በማን በኩል ነበር?" ተብለው ሲጠየቁ፣ "አባዱላ" ሲሉ መለሱ።
አባዱላ ግን ወያኔን እንደማይከዳ ይታወቅ ስለነበር ምርመራው እዚያው ላይ ቆመ።
በኮሎኔል ብራ ግርፍያ ከተፈጸመባቸው ከፍተኛ ኦሮሞ መኮንኖች አንዱ በድብደባ የዘርፍሬው የተኮላሸ ሲሆን፤ ሌላው ፓራላይዝድ ሆኖአል። መኮንኖቹ በህይወት ያሉ ሲሆን፤ የወያኔ ስርአት ለሚፈጽመው አሰቃቂ የመብት ጥሰት ህያው ምስክር ሆነው የተፈጸመውን ሁሉ ህግ ፊት የሚገልጹበት እለት ይመጣ ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። እነዚህ ኦሮሞ መኮንኖች ላይ የደረሰው አሰቃቂ ግፍ "በፆረናው እልቂት ማን ይጠየቅ?" የሚለዉን ጥያቄ ከህወሃት ዝሆኖች ሰፈር ለማውጣትና አጀንዳውን ለመዝጋት እንጂ መኮንኖቹ ንጹህ መሆናቸዉን ፃድቃን፣ ስዬ እና መለስ ያውቁ ነበር።
✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄
“……የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ለጦርነቱ መሪዎች የሐብት ምንጭ ሆኖ ማገልገሉን ማየት ችያለሁ፡፡ በጦርነቱ ሰበብ በተዘረፈ ሐብት የሕወሃት ጄነራሎች ሚሊየነር ሆነዋል፡፡ ፃድቃን፣ ጀቤ፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ ገዛኢ አበራ፣ አባዱላ ገመዳ፣ አበባው ታደሰ፣ ባጫ ደበሌ፣ ታደሰ ወረደ፣ ሰዓረ መኮንን፣ እና ሌሎችም ጄነራሎች በአዲስ አበባ በባህርዳርና በመቀሌ ያስገነቡት ቪላና ፎቅ ውበቱ አይንን ያፈዛል፡፡ የቤት እቃዎቻቸው፣ ምንጣፎቹ፣ መብራቶቻቸውና ኮርኒሶቻቸው በውድ ዋጋ ከአውሮፓ እየተጫኑ የመጡ ናቸው፡፡ የመጨረሻውን ቴክኖሎጂ እየተጠቀሙ ለቪላዎቻቸው ማሞቂያና ማቀዝቀዣ ተክለውላቸዋል፡፡ ከዚያ ሁሉ እልቂት በኋላ ጄነራሎቹ በቀጥታ ወደ ሃብት ፉክክር ነው የገቡት፡፡ የሚፈሰው ገንዘብ በጦርነቱ ወቅት የተዘረፈ ነው፡፡ …..”
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 10:40
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 10:49
by Temt
"( ͡° ͜ʖ ͡°)", there was a video clip where it shows the ሓሳድ ዓጋመ ጻድቃን ክበኪ ከሎ። I have seen it, but couldn't locate it. Could you help, please?
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 11:04
by Axumezana
All the above lies are to cover up your shameful defeat by the Ethiopian gallant forces. No matter you try a golden history has been written and 1/3 of the Eritrea territory was under the Ethiopian forces. If not for the mercy you got from PM Meles that could have been the end of Eritirea. Keep lieing you are a very low IQ blind supporters of HEGDEF with short memory and you have nothing to show on development rather than living in a dream world of stopping the mighty TPLF that transformed Ethiopia to be on the top economic growth globally. Tell me if you have built any city or infrastructure that has meaningful impact on Eritrea. Stop dreaming and focus on economic development! Then we can talk. By the way what happened to your Eritirea Airline? That was the only non Italian company you established but failed. Learn from Rouanda how to run an airline. Eritireans have the history of being led and managed by others and does not have leadership and managerial skill. Learn that from your neighbors in Tigray they will teach you.
Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ
Posted: 29 May 2020, 11:11
by sebdoyeley
Axumezana wrote: ↑29 May 2020, 11:04
All the above lies are to cover up your shameful defeat by the Ethiopian gallant forces. No matter you try a golden history has been written and 1/3 of the Eritrea territory was under the Ethiopian forces. If not for the mercy you got from PM Meles that could have been the end of Eritirea. Keep lieing you are a very low IQ blind supporters of HEGDEF with short memory and you have nothing to show on development rather than living in a dream world of stopping the mighty TPLF that transformed Ethiopia to be on the top economic growth globally. Tell me if you have built any city or infrastructure that has meaningful impact on Eritrea. Stop dreaming and focus on economic development! Then we can talk. By the way what happened to your Eritirea Airline? That was the only non Italian company you established but failed. Learn from Rouanda how to run an airline. Eritireans have the history of being led and managed by others and does not have leadership and managerial skill. Learn that from your neighbors in Tigray they will teach you.
shutup agame qomal sahsah hizbi tigrai resah hizbi