Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1597
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እንዴ?

Post by EwnetYashenifal » 22 Sep 2020, 19:39

በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እንዴ? ወይስ ጠ/ምንስትሩ ነገር ይዘባርቃል?

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እን

Post by simbe11 » 22 Sep 2020, 20:00

I believe, what he was trying to say was "5 ብር ማለት ወያኔ ማለት ነው፡ ዋጋ ቢስ ስለሆነ ቀስ በቀስ በሳንቲም እንቀይረዋለን"።
I quote whoever called 5birr is Weyane in this forum last week.

Post Reply