-
- Member
- Posts: 1599
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እንዴ?
በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እንዴ? ወይስ ጠ/ምንስትሩ ነገር ይዘባርቃል?
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: በቀደም ዓቢይ አህመድ "የ5 ብር ኖት ይዞ፤ በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የሚያጭበረብር ባንክ አይደለም" ያለ መሰለኝ። እንዴ፥ አዲሱ ብር በዘር፥ በሃይማኖት፥ በሠፈር የተደራጀ ነው እን
I believe, what he was trying to say was "5 ብር ማለት ወያኔ ማለት ነው፡ ዋጋ ቢስ ስለሆነ ቀስ በቀስ በሳንቲም እንቀይረዋለን"።
I quote whoever called 5birr is Weyane in this forum last week.
I quote whoever called 5birr is Weyane in this forum last week.