Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12589
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

አሳዛኝ ዜና : ለዓብይ አህመድ የአንድ ወላይታ ነብስ ዋጋ 10,000(አሥር ሺህ) ብር ብቻ ነው

Post by Thomas H » 23 Sep 2020, 22:26

ዓብይ ወላይታዎች የመብት ጥያቄ አንስተዋል ብሎ ጨፍጭፎ ሲያበቃ አሁን ለተገደሉት ቤተሰቦች ገንዝብ ሰጣቸው

የዎላይታ ዞን አስተዳደር ባለፈው ወር በዞኑ በተከሰተው አለመረጋጋት ለተገዱ ቤተሰቦች በዛሬው ዕለት ድጋፍ አደረገ ::
ባለፈው በነሀሴ ወር ውስጥ በዎላይታ አካባቢ በተከሰተው አለመረጋጋት ምክንያት ህይወታቸውን ላጡ ዜጎች ቤተሰብና ለተጎዱ የዎላይታ ዞን አስተዳደር ለእያንዳንዳቸው በነብስ ወከፍ 10,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ ደረጉ ተደርጓል።ድጋፍ በሚደረግበት መድረክ ላይ የሀይማኖት መሪዎች የሀገር ሽማግለዎችና የዞን አመራሮች ተገኝተው ተጎጂዎችንና የተጎጂ ቤተሰቦችን አፅናንተዋል።ዛሬ የገንዘብ ድጋፍ የተደረገላቸው በሁሉም አከባቢዎች በአለመረጋጋቱ ጉዳት የደረሰባቸው የተጎጂ ቤተሰቦች፣ቀላልና መካከለኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን በቀጣይነትም የዞኑ አስተዳደር በተለያየ መንገድ ድጋፍ የሚያደርግ እንደሆነና ሌሎች ድርጅቶችና ግለሰቦች ለተጎጂዎቹ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
[የዞኑ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን]



Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: አሳዛኝ ዜና : ለዓብይ አህመድ የአንድ ወላይታ ነብስ ዋጋ 10,000(አሥር ሺህ) ብር ብቻ ነው

Post by Sam Ebalalehu » 23 Sep 2020, 22:42

Well, following the 1997 election in Ethiopia by the order of TPLF leader, Meles hundreds of young Ethiopians were massacred in Addis. I have not heard yet a penny was given to the mourning families.


Post Reply