Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ጌታቸው ቮድካ የህወሓትን ሚስጥር ወደ አደባባይ በማውጣት ሚስጥር እያባከነ ነው!

Post by Hameddibewoyane » 24 Sep 2020, 09:30

የአማራ ክልል ፕሬዝደንት ዶ/ር አንባቸውን የገደለው አሳምነው ፅጌ መሆኑ ጠንቅቄ አቃለሁ አለ ይሄ ማለት ህወሓት ለአሳምነው የሰጠው ተልእኮ ነበር ማለት ነው። ህወሓት የሰጠሀው ተልእኮ ባይኖር የአንባቸው ገዳይ አሳምነው መሆኑ ጌታቸው ቮድካ ርግጠኛ ሁኖ አያወራም ነበር። ከዛ ደሞ የአማራ ክልል ፕሬዝደንት በግፍ የገደለ ሰው በሂወት እንዳይያዝ አብይ ትእዛዝ ሰጥቷል ብለህ መብከንከን ህወሓት ሙሉ እጅ እንደነበረበት ያረጋግጣል። እነ ሰዓረን ማን እንደገደላቸው ግልፅ ሁኖልኛል። ጌታቸው ቮድካ ሳታስበው ሚስጥሩ ስላጋራሀን እናመሰግናለን።