Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30653
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

መስቀል ና አረፋ፡ እጅግ ታላቁ የጉራጌ ቃል ኪዳን ካልቸር

Post by Horus » 25 Sep 2020, 03:28

ባሁን ወቅት የተለያዩት የጉራጌ ማህበረሰብ አባላት የኬርታ፣ የዱዓ እና የፈቸት ባህሎች በአንድ ቀና በአንድ አሳብ ለማክበር ፕላን እየተደረገ ነው።

ይህ ምን ማለት ነውተ

ድሮ ድሮ በአዲስ አመት ቀን የባህል እምነት መሪዎች ያለፈውን አመት ገምግመው ላዲሱ አመት ተስፋና ቃል የሚገባበት ቀን ነበር ። ዛሬም የሚሆነው ያው ነው ። ልክ እንደ ድሮ ቃል ሚናገሩ ሚመርቁ ፣ ሚተነብዮ አበው እና ልሂቃን አሉ ። በአንድ ቃል በመስቀል ሰው ሁሉ ልጅ ሆነ አዋቂ ያለፈውን አመት ስኬት የሚያመሰግበት ቀን ነው። የሰጠ የሚመረቅበት የባርኮት ቀን ነው ። ለሚቀጥለው አመት ቃል ኪዳን የሚገባበት ቀን ነው። ጥል ያበቃል፣ መራራቅ ያበቃል ፣ በአንድ ቃል መስቀልም ሆነ አረፋ የቃል ኪዳን ማስረገጫ ቀን ነው።




Last edited by Horus on 25 Sep 2020, 03:53, edited 1 time in total.


Post Reply