በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!
በአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀምሯል ። ስለሆነም በአራቱም ማዕዘን የሚገኝ አማራ የሆነ ሁሉ ለተግባራዊነቱ እና ለፍሬያማነቱ የበኩሉን በጎ ሚና ይወጣ ዘንድ ጥሪ እናቀርባለን ።
አማራ በልጆቹ ትግል ታሪኩን ያድሳል
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!
ብአዴን የተባለ ተላላኪ ሎሌ ድርጅት ለአማራ ህዝብ ያበረከተው ይህን ብቻ ነው!!
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
-
- Member+
- Posts: 9867
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!
You can do whatever you like but you better get rid yourself of the "Takele Syndrome" the following video is prescribing to you.
It should be helpful, I assume.
It should be helpful, I assume.
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!
በአማራ ህዝብ ላይ የተጫነው ተላላኪ ብአዴን ማለት ይህ ነው!!
ብአዴን በ1986 ዓ.ም. ባሳተመው ድርጅታዊ ፕሮግራሙ ላይ «ነፍጠኛውና ትምክህተኛው አማራ ሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦችን ለመጨቆን በወራሪነት የሰፈረባቸው የሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ክልሎች ከነፍጠኞች ነጻ ለማድረግ እንታገላለን» ባለው መሰረት ነው። በመሆኑም መተከል የአማራ መታረጃ ቄራ የሆነው ብአዴን በፕሮግራም ደረጃ ባደረገው ትግል ነው።
ብአዴን በ1986 ዓ.ም. ባሳተመው ድርጅታዊ ፕሮግራሙ ላይ «ነፍጠኛውና ትምክህተኛው አማራ ሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦችን ለመጨቆን በወራሪነት የሰፈረባቸው የሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ክልሎች ከነፍጠኞች ነጻ ለማድረግ እንታገላለን» ባለው መሰረት ነው። በመሆኑም መተከል የአማራ መታረጃ ቄራ የሆነው ብአዴን በፕሮግራም ደረጃ ባደረገው ትግል ነው።
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member
- Posts: 11703
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
-
- Senior Member
- Posts: 11703
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands