Page 1 of 1

በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 11:16
by Wedi
በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

በአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀምሯል ። ስለሆነም በአራቱም ማዕዘን የሚገኝ አማራ የሆነ ሁሉ ለተግባራዊነቱ እና ለፍሬያማነቱ የበኩሉን በጎ ሚና ይወጣ ዘንድ ጥሪ እናቀርባለን ።

አማራ በልጆቹ ትግል ታሪኩን ያድሳል ❗️

:!: :!: :!:


Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 11:43
by Wedi
ብአዴን የተባለ ተላላኪ ሎሌ ድርጅት ለአማራ ህዝብ ያበረከተው ይህን ብቻ ነው!!


Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 12:48
by Wedi

Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 13:07
by DefendTheTruth
You can do whatever you like but you better get rid yourself of the "Takele Syndrome" the following video is prescribing to you.

It should be helpful, I assume.


Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 13:17
by Wedi
በአማራ ህዝብ ላይ የተጫነው ተላላኪ ብአዴን ማለት ይህ ነው!!



ብአዴን በ1986 ዓ.ም. ባሳተመው ድርጅታዊ ፕሮግራሙ ላይ «ነፍጠኛውና ትምክህተኛው አማራ ሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦችን ለመጨቆን በወራሪነት የሰፈረባቸው የሌሎች ብሔር፣ ብሔረሰቦች ክልሎች ከነፍጠኞች ነጻ ለማድረግ እንታገላለን» ባለው መሰረት ነው። በመሆኑም መተከል የአማራ መታረጃ ቄራ የሆነው ብአዴን በፕሮግራም ደረጃ ባደረገው ትግል ነው።






Please wait, video is loading...

Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 13:45
by Noble Amhara
:oops: :oops: :oops:

Re: በተለምዶ የአማራ ክልል ተብሎ በሚጠረው የአማራ ክልል የባላደራ መንግስት ለማቋቋም ከፍተኛ መሬት የነካ ስራ ተጀረ!!

Posted: 25 Sep 2020, 14:28
by Noble Amhara