ጉራጌ የመስቀል ሕዝብ !! ክብርት ዶ/ር ሂሩት ካሳው፣ የቱሪዝም ሚኒስትር በወልቂጤ ዬቦ ላንቺ !!!
Posted: 25 Sep 2020, 16:15
በነገራችን ላይ ልብ ብላችሁ ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ እያንዳንዱ ጎሳ የራሱ የሆነ ያልባሳት አርማና ዲዛይን ፈጥሯል ። በእኔ ግምት በኢትዮጵያ ባንዲራ ብቻ ዲዛይ ተሰርቶ በሲምፕሊሲቲ እና በኤለገንስ ፍጹም ውብ ምልክት እንደጉራጌ አለባበስ ያለ የለም ። ይህን የለበሱ ባየሁ ቁጥር የሚሰማኝ ክብርና ደስታ ወሰን የለውም ። ጉራጌ የመስቀል ሰው፣ የኢትዮጵያዊነት አርአያ የኬር መስቀል