-
- Senior Member
- Posts: 13706
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
የጡረታ፥ ገንዘብ፥ የጡረተኛው፥ እንጂ፥ የመንግስት፥ ገንዘብ፥ አይደለም፥ ጨካኙና፥ ህገወጡ፥የአብይ፥ መንግስት፥ ግን፥ የትግራይ፥ ጡረቶኞችን፥ ገንዘባቸውን፥ ከልክሎና፥ ህክምናም፥ እንዳያገኙ፤ በማድረግ፥ እያስራበና፤ እየገደለ፥ይገኛል፥ ይኸው፥መንግስት፥ ደግሞ፥ለአረጋውያን፥ ተቆርቋሪ፥ ለመምሰል፥ ይሞክራል፥ ይኸም፥ ድርጊቱ፥ በአለፉት፥ አራት፥ አመታት፥ ደጋግመን፥ ያየነው፥ የአስመሳይነትና፥ የአጭበርባራነት፥ ባህሪው፥ መገለጫ፥ ነው።
-
- Member+
- Posts: 7935
- Joined: 08 Jun 2018, 12:42
Re: የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
27 አመት የዘረፋችሁት 100 plus billion dollars የት ሄዶ ነው ገና ከኢትዮጵያ መንግሥት የጡረታ ገንዘብ የምትጠብቀው ?.ቢተርፋቹህ አይደል እንዴ ለ lobbiest ና ለ fake news media ቢሌንስ የምትበትኑት?
Axumezana wrote: ↑11 Sep 2022, 08:24የጡረታ፥ ገንዘብ፥ የጡረተኛው፥ እንጂ፥ የመንግስት፥ ገንዘብ፥ አይደለም፥ ጨካኙና፥ ህገወጡ፥የአብይ፥ መንግስት፥ ግን፥ የትግራይ፥ ጡረቶኞችን፥ ገንዘባቸውን፥ ከልክሎና፥ ህክምናም፥ እንዳያገኙ፤ በማድረግ፥ እያስራበና፤ እየገደለ፥ይገኛል፥ ይኸው፥መንግስት፥ ደግሞ፥ለአረጋውያን፥ ተቆርቋሪ፥ ለመምሰል፥ ይሞክራል፥ ይኸም፥ ድርጊቱ፥ በአለፉት፥ አራት፥ አመታት፥ ደጋግመን፥ ያየነው፥ የአስመሳይነትና፥ የአጭበርባራነት፥ ባህሪው፥ መገለጫ፥ ነው።
-
- Member
- Posts: 2850
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
Axum,
You can whine all you want but the reality is as a community you are the most hated in the region.
I would work very hard to be a valuable member of the community through rehabilitation and gain positive respect than doubling down with war and deceit.
It is over.
You can whine all you want but the reality is as a community you are the most hated in the region.
I would work very hard to be a valuable member of the community through rehabilitation and gain positive respect than doubling down with war and deceit.
It is over.
-
- Senior Member
- Posts: 13706
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
See in Adi Halo soon!
-
- Member+
- Posts: 7935
- Joined: 08 Jun 2018, 12:42
-
- Member
- Posts: 3059
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Re: የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
ወደሉ የወያኔ ካድሬ Axumezana፡ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ማለት እኮ ይሄው ነው። እናንት የወያኔ ካድሬዎችም እኮ ኤርትራውያን የጡረታ ባለመብት ጡረተኞችን፡ ለኣመታት ከደመወዛቸው የተሰበሰበውን ገንዘባቸውን እናዳያገኙ ኣድርጋችሁ ግፍ ፈጽማችኋል እኮ። የዶ/ር ኣብዪ የብልጽግናው መንግሥትም ይኔንን የብዙ ሺህ ኤርትራውያን የጥሮታ መብትን ለማስከበር የሄደው ኣንዳችም እርምጃ ኣልታዘብንም፡ ነገር ግን ኤርትራዊ ሰራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቶ እንዲዋጋ እንዲቆስልና እንዲሰዋ የሚጎተጉቱ የብልጽግናው ካድሬዎች ነፍ ናቸው! ኣዬ ቦተሊካ!
Axumezana wrote: ↑11 Sep 2022, 08:24የማስመሰል፥ ጥግ፥ የትግራይን፥ ጥሮተኞች፥ ገንዘብ፥ከልክሎ፥እያስራቡ ለአረጋዕዊያን፥ አሳቢ፥ መምሰል፤
የጡረታ፥ ገንዘብ፥ የጡረተኛው፥ እንጂ፥ የመንግስት፥ ገንዘብ፥ አይደለም፥ ጨካኙና፥ ህገወጡ፥የአብይ፥ መንግስት፥ ግን፥ የትግራይ፥ ጡረቶኞችን፥ ገንዘባቸውን፥ ከልክሎና፥ ህክምናም፥ እንዳያገኙ፤ በማድረግ፥ እያስራበና፤ እየገደለ፥ይገኛል፥ ይኸው፥መንግስት፥ ደግሞ፥ለአረጋውያን፥ ተቆርቋሪ፥ ለመምሰል፥ ይሞክራል፥ ይኸም፥ ድርጊቱ፥ በአለፉት፥ አራት፥ አመታት፥ ደጋግመን፥ ያየነው፥ የአስመሳይነትና፥ የአጭበርባራነት፥ ባህሪው፥ መገለጫ፥ ነው።