Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 33333
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

ሰው እንዴት ከሰይጣን ከከፋ ድርጅት ይደራደራል?!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 12 Sep 2022, 01:31

Birhanu Tadese
20m ·
ሰው እንዴት ከሰይጣን ከከፋ ድርጅት ይደራደራል ?
በእኔ እምነት ህወሓት የሚባል ድርጅት ከአሁን በኃላ በኢትዮጵያውያን ጫንቃ መኖር የለበትም ምክንያቱም የክፋት አባት ስልሆነ ህወሓት እንዲቀጥል የነጮች ድራማ ነው እየተካሄደ ያለው ለምን ? ከህወሓት ኢትዮጵያ ያተረፈችው መከራ እና ስቃይ ድህነት ነው። በተለይ ህወሓት የትግራይ ህዝብ ጠላት ነው እኛ ኢትዮጵያውያን በጣልያን ያልተፈፀመ ግፍ በህወሓት ተፈጽሞብናል። ህወሓት የሰይጣን አባት ነው ስንል እኮ በምክንያት ነው። መንግስት እንዴት ከዚህ ክፉ ድርጅት እና የመከራ አባት ለድርድር ይቀመጣል?

Right
Member
Posts: 2850
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሰው እንዴት ከሰይጣን ከከፋ ድርጅት ይደራደራል?!!! WEEY GUUD !!!

Post by Right » 12 Sep 2022, 04:49

እኛ ኢትዮጵያውያን በጣልያን ያልተፈፀመ ግፍ በህወሓት ተፈጽሞብናል
A good statement
But You have been saying “my Eritrea” and all of a sudden you are an “Ethiopian”.
The Italians used to be your ally and now all of a sudden for this specific purposes portrayed as an enemy.
And you honestly believe you out smarted a fellow human beings to benefit something important that can’t be easily secured through honesty.
Regardless let us finish off the TPLF. I hope the PP gangs will not make another terrible mistake.

Post Reply