Natnael Mekonnen
ህወሓት አዲስ ጦርነት በሱዳን ድንበር ከፈተ
ህወሓት ሌሊቱን የከፈተው ጦርነት በመተማ አቅጣቻ ጀበል ስኳር አካባቢ ሲሆን ከባድ መሳሪያዎችን ከርቀት እየተኮሰች ነው።
ህወሓት ምሽት ላይ እደራደራለሁ ሰላም እፍልጋለሁ ቢልም በሰዓታት ልዩነት አዲስ ጦርነት ጀምሯል።
ህወሓት የተለመደ ማጭበርበሪያውን ተጠቅሞ ለማዘናጋት ሰላምና ድርድር ቢልም ወደ ተለመደ የውጊያና የሽብር ተግባሩ የገባው በሰዓታት ልዩነት ነው።
መንግስት የህወሓት ባህሪይ በመረዳት የሽብር ቡዱኑ የጀመረውን ጦርነት በፍጥነት ማጠናቀቅ ይጠበቅበታል።
ህወሓት ለመደረመደር መግለጫ ቢያወጣም ስራው ግን ሽብር ነውና ሽብር መፈፀሙን ቀጥሎ በአዲስ ግንባር ጦርነት በከፈተበት ሁኔታ መንግሰት የህወሓትን ሴራ ማጋለጥና የከፈተውን ውጊያ እስከ መጨረሻው ማሳረግ አለበት።
ህወሓት አዲስ በከፈተው ውጊያም ሆነ ባቀረበው የድርድር ሀሳብ እስካሁን መንግስት ያለው ነገር የለም።
==========================================================================================================
Natnael Mekonnen
ህውሃት ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ በመተማ ወረዳ ስር በሚገኘው ሽንፋ ቲሃ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ጦርነት ከፍቷል።በራያ ግንባርም በጧት ጥይት የተኮሰው አሁንም ራሱ መሆኑ ተነግሯል። ሠላም ፈላጊነት ይሄ ነው?
-
- Senior Member+
- Posts: 33336
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
-
- Senior Member+
- Posts: 33336
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Re: ^^^{{{JUST IN}}}^^^:Terrorist-Tplf Just Started War On Sudan Border "መተማ" Front.(((NEVER TRUST AGAMES)))!! WEEY GUUD
Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 2022
- Joined: 03 Jun 2021, 00:14
Re: ^^^{{{JUST IN}}}^^^:Terrorist-Tplf Just Started War On Sudan Border "መተማ" Front.(((NEVER TRUST AGAMES)))!! WEEY GUUD
I wouldn't trust Natnael Mekonnen. He is a liar. See what he wrote few days a go:
ethioscience wrote: ↑01 Sep 2022, 06:50
Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!
ሰበር ዜና ከወደ ግንባር
የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።
የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።
ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።
በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።
tarik wrote: ↑12 Sep 2022, 06:17Natnael Mekonnen
ህወሓት አዲስ ጦርነት በሱዳን ድንበር ከፈተ
ህወሓት ሌሊቱን የከፈተው ጦርነት በመተማ አቅጣቻ ጀበል ስኳር አካባቢ ሲሆን ከባድ መሳሪያዎችን ከርቀት እየተኮሰች ነው።
ህወሓት ምሽት ላይ እደራደራለሁ ሰላም እፍልጋለሁ ቢልም በሰዓታት ልዩነት አዲስ ጦርነት ጀምሯል።
ህወሓት የተለመደ ማጭበርበሪያውን ተጠቅሞ ለማዘናጋት ሰላምና ድርድር ቢልም ወደ ተለመደ የውጊያና የሽብር ተግባሩ የገባው በሰዓታት ልዩነት ነው።
መንግስት የህወሓት ባህሪይ በመረዳት የሽብር ቡዱኑ የጀመረውን ጦርነት በፍጥነት ማጠናቀቅ ይጠበቅበታል።
ህወሓት ለመደረመደር መግለጫ ቢያወጣም ስራው ግን ሽብር ነውና ሽብር መፈፀሙን ቀጥሎ በአዲስ ግንባር ጦርነት በከፈተበት ሁኔታ መንግሰት የህወሓትን ሴራ ማጋለጥና የከፈተውን ውጊያ እስከ መጨረሻው ማሳረግ አለበት።
ህወሓት አዲስ በከፈተው ውጊያም ሆነ ባቀረበው የድርድር ሀሳብ እስካሁን መንግስት ያለው ነገር የለም።
==========================================================================================================
Natnael Mekonnen
ህውሃት ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ በመተማ ወረዳ ስር በሚገኘው ሽንፋ ቲሃ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ጦርነት ከፍቷል።በራያ ግንባርም በጧት ጥይት የተኮሰው አሁንም ራሱ መሆኑ ተነግሯል። ሠላም ፈላጊነት ይሄ ነው?
-
- Senior Member+
- Posts: 33336
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Re: ^^^{{{JUST IN}}}^^^:Terrorist-Tplf Just Started War On Sudan Border "መተማ" Front.(((NEVER TRUST AGAMES)))!! WEEY GUUD
============================================================================================================