Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by Ejersa » 13 Sep 2022, 10:05

በዛሬው የመቀሌ የድሮን ጥቃት አንድ የህወሓት ቁልፍ ሰው ወደ ሲኦል ተሸኝቷል። በዚህ ምክንያት በህወሓት አመራሮች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ፣ ሀዘንና ጭንቀት ተፈጥሯል።
ቀጣይ ተሰናባቾችም ተራቸውን እየጠበቁ ይገኛሉ!!



Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by Ejersa » 13 Sep 2022, 10:15

:lol: :lol: :lol:

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by Zmeselo » 13 Sep 2022, 10:34





quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by quindibu » 13 Sep 2022, 10:54

Words matter........even slippery words!

የፋሽስቱ ብዱን????? :P

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by pushkin » 13 Sep 2022, 12:18

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
13 Sep 2022, 10:05
በዛሬው የመቀሌ የድሮን ጥቃት አንድ የህወሓት ቁልፍ ሰው ወደ ሲኦል ተሸኝቷል። በዚህ ምክንያት በህወሓት አመራሮች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ፣ ሀዘንና ጭንቀት ተፈጥሯል።
ቀጣይ ተሰናባቾችም ተራቸውን እየጠበቁ ይገኛሉ!!


Educator
Member
Posts: 2022
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by Educator » 13 Sep 2022, 12:33

Pure lie. Tadesse Werede has been dead since 10 days ago. How can he reappear? Here is the proof he was killed:
ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።



quindibu wrote:
13 Sep 2022, 10:54
Words matter........even slippery words!

የፋሽስቱ ብዱን????? :P

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ሰበር!! መቀሌ በሀዘን ተውጣለች!!

Post by Zmeselo » 13 Sep 2022, 13:01

Natnael Mekonnen has a tendency to come out with news that isn't true, either because he's misinformed or because of his eagerness to be the 1st one with breaking news.

He might be correct in this case tho, I don't know.


Educator wrote:
13 Sep 2022, 12:33
Pure lie. Tadesse Werede has been dead since 10 days ago. How can he reappear? Here is the proof he was killed:
ethioscience wrote:
01 Sep 2022, 06:50

Source Natnael Makonnen / unconfirmed!!!

ሰበር ዜና ከወደ ግንባር

የጁንታው ሃይል በሰው ማእበል ተጠቅሞ ውጊያ በማካሄድ የወረራ ህልሙን ለማሳካት ጦርነት መክፈቱን ተከትሎ የወገን ሃይል በተከታታይ እየተወሰደ በሚገኘው የጸረ ማጥቃት እርምጃ ትላልቅ ድሎች እየተመዘገቡ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ምሽት ደግሞ ከሁሉም በላይ የጦርነቱን ሂደት የሚቀይር እርምጃ መወሰዱን ከታማኝ ምንጮች የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

የወገን ሃይል የጠላት አመራሮች የሚያድርጉትን እንቅስቃሴ 24 ሰዓት እየተከታተለ በተመረጡት ላይ ኢላማ ተኮር እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኝ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል። በዚህም ትላንት በተወሰደው የአየር ጥቃት ኮረም ከተማ ውስጥ በስብሰባ ላይ የነበሩ ከአምስት በላይ የጁንታው ቁልፍ አመራሮች መደምሰሳቸውን የሚገልጽ የብስራት ዜናዎች ተሰምተዋል።

ከነዚህ አመራሮች መካከል
ጀ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳይ፣
ጀ/ል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)፣
ጀ/ል ዩሃንስ (መዲድ)፣
ጀ/ል ከበደ ሸሪፎ፣
ጀ/ል አብረሃ ድንኩል እና ወዲ አባተ በወቅቱ ስብሰባ ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል ይገኙበታል። አመራሮቹ ለጥንቃቄ ሲሉ በአንድ ብዙም የማያስጠረጥር ግቢ ውስጥ በአንድ ጠረቤዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ስብሰባ እያደረጉ ባሉበት ሁኔታ እርምጃው የተወሰደ በመሆኑ ከወዲ አባተ በሰተቀር ሌሎቹ የተደመሰሱ መሆናቸውን የሚገልጽ መረጃ ተገኝቷል።

በዚህም የተደናገጡ የጁንታው አመራሮች ጉዳዩ በህወሃት ደጋፊዎች እና ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጫና እንደሚፈጥር በመገንዘብ ጉዳዩን ለጊዜው በጥብቅ ሚስጢር በድብቅ ለመያዝ መወሰናቸውን የተገኘው መረጃ ይጠቁማል።



quindibu wrote:
13 Sep 2022, 10:54
Words matter........even slippery words!

የፋሽስቱ ብዱን????? :P

Post Reply