Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11146
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Abiy Ahmed's PPL-OLF is Hit by Wave of Resignation. It is an Implosion: The "President" is Resigning

Post by Abere » 26 Jun 2023, 18:06

Abiy Ahmed's PPL-OLF is Hit by Wave of Resignation. It is an Implosion: The "President" is Resigning
ዓለም ስትከዳ እንድህ እያለች ነው። ከፍ ከፍ ታደርግና በመጨረሻ በጠረባ ትዘርራለች። አብይ አህመድ ተደጋጋሚ ባሳየው ክህደት ለአገሩ ህዝብ ሳይሆን የባዕዳን ማስፈጸሚያ ተላላኪ ሁኖ በመገኘቱ የቆመበት መሬት ሊደረመስበት ምንም አልቀረውም። የቆመ መስሎት ነበር ግን በመውደቅ ጎዳና ላይ መሰናበቴ ነው እያለ ነው