Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ሱዳናውያን የፖለቲካ ተንቀሳቃሶች ፥ ሱዳን በየትግራይ ጦርነት ጊዜ የትግራይ ስደተኞች ኣስታጥቃና በበኩላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ኣስገብታ ኢትዮጵያን ስለ ወጋች

Post by Abe Abraham » 27 Jun 2023, 10:54



"ሱዳን በየትግራይ ጦርነት ጊዜ የትግራይ ስደተኞች ኣስታጥቃና በበኩላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ኣስገብታ ኢትዮጵያን ስለ ወጋች ኣሁን ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ግብረ-መልሳዊ (ኣል-ተዓሙል ቢልሚስል) ኣካሄድ ተከትላ ልትወጋኝ ትችላለች የሚል ስጋት ስላላት ከየሃሚሽ (ማርጂናላይዝድ/ኣፍሪቃውያኖች - ጥቁሮች) ጎሳዎች የሆኑት ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገቡ በሱዳንና ኢትዮጵያን በሚያዋስኑ የደንበር ቦታዎች በማስቆምና ወደ ጓላ መምለስ ትገኛለች ። የሱዳን ፖሊስ ወደ ኢትዮጵያ ለመሻገር ለሚፈልጉ የሰሜን ሱዳን ተወላጆች ልዩ ማስተናገድ ተጠቅሞ ጉዞኣቸው እንዲቀጥሉ ያደርጋል ። "