-
- Senior Member
- Posts: 14412
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
ሱዳናውያን የፖለቲካ ተንቀሳቃሶች ፥ ሱዳን በየትግራይ ጦርነት ጊዜ የትግራይ ስደተኞች ኣስታጥቃና በበኩላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ኣስገብታ ኢትዮጵያን ስለ ወጋች
"ሱዳን በየትግራይ ጦርነት ጊዜ የትግራይ ስደተኞች ኣስታጥቃና በበኩላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሱዳናውያን ኣስገብታ ኢትዮጵያን ስለ ወጋች ኣሁን ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ግብረ-መልሳዊ (ኣል-ተዓሙል ቢልሚስል) ኣካሄድ ተከትላ ልትወጋኝ ትችላለች የሚል ስጋት ስላላት ከየሃሚሽ (ማርጂናላይዝድ/ኣፍሪቃውያኖች - ጥቁሮች) ጎሳዎች የሆኑት ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገቡ በሱዳንና ኢትዮጵያን በሚያዋስኑ የደንበር ቦታዎች በማስቆምና ወደ ጓላ መምለስ ትገኛለች ። የሱዳን ፖሊስ ወደ ኢትዮጵያ ለመሻገር ለሚፈልጉ የሰሜን ሱዳን ተወላጆች ልዩ ማስተናገድ ተጠቅሞ ጉዞኣቸው እንዲቀጥሉ ያደርጋል ። "