የጨቀዬ የባህል ልምድ የሞላባት... ጽዳት እና ሰራ አለርጂክ የሆነበት ህዝብ የተከማቸባት....ህዝብ መሃል ቂጡን እና ቁላውን ገልቦ መጸዳዳት የማያፍር ህብረተሰብ የሞላባት ሰለሆነች ነው::
እና መፍትሄው ቤቶችን እያፈረሱ በልመና እና ምልጃ የተገኘን ብር ማፍሰስ ነው?
መልሱ አይደለም:: እናስ?
መልሱማ ህብረተሰቡ ከተተበተበበት የጽዳት እና አጉል ባህል በአእምሮ በእጥበት ማጽዳት እና ማሰልጠን ነው::
ይህ ግን እዴት ሊሆን ቻለ? ለምትሉ
ዋናው ንጽህና የኢትዮጵያውያን መለያ ሆኖ አያውቅም:: ቀጥሎም 27 አመት በቆሻሻ ህዝቦች ተጨፍልቃ ሆን ተብሎ ህዝቡ ባህሉ እና እሴቱ እንዲያጣ እና እንዲዋረድ.. የአገር ስሜት እንዲያጣ በብሽቋ እና ምላስ ብቻ በቀረችው ስንኩሏ ህ ወ ሃ ት ስለተሰራበት ነው::