የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Happy Anniversary for standing against anarchy, genocide and ethnic cleanser regime of Orommuma.
-
- Senior Member
- Posts: 11340
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
-
- Senior Member
- Posts: 11340
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
ነግሬሽ ነበረ - በአጥር ተንጠልጥዬ፥
ኦነግ ሹሩባ እንጅ - ዘረጦ ነው ብዬ።
ሴት ልጅ መድፈር እና ነፍሰ-ጡር መቅጣት፤
የኮማንዶው ሙያ - የኦነግ ብቃት፤
በቢራ በድራፍት - ጭሶ መዝናናት፤
ቁልቁለት አቀበት ወጥቶ መዋጋት፤
በጢምቢራው ዞረ - ፋኖን ያየዕለት።
ቢልዮን ቢልዮን እየተመደበ - መሳሪያ ቢሸመት፤
ልብ ብቻ ጠፋ ይገዛ ከወደዬት?
ኦነግ ሹሩባ እንጅ - ዘረጦ ነው ብዬ።
ሴት ልጅ መድፈር እና ነፍሰ-ጡር መቅጣት፤
የኮማንዶው ሙያ - የኦነግ ብቃት፤
በቢራ በድራፍት - ጭሶ መዝናናት፤
ቁልቁለት አቀበት ወጥቶ መዋጋት፤
በጢምቢራው ዞረ - ፋኖን ያየዕለት።
ቢልዮን ቢልዮን እየተመደበ - መሳሪያ ቢሸመት፤
ልብ ብቻ ጠፋ ይገዛ ከወደዬት?
-
- Senior Member
- Posts: 13981
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
ወይን፥ በሰባት ወር ዞሮ ሲገባ ቤቱ
ፋኑዬ ሲፏንን ፈሰሰ ሃሞቱ
ርስት አልጋ ደም አስመላሽ
ሁሉ አማረኝ ቀረ ብላሽ።
ፋኑዬ ሲፏንን ፈሰሰ ሃሞቱ
ርስት አልጋ ደም አስመላሽ
ሁሉ አማረኝ ቀረ ብላሽ።
-
- Member+
- Posts: 6780
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
-
- Senior Member
- Posts: 11340
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
፩ ከእግዚአብሄር በታች፡ ትግራይ እጇቿን ወደ ፋኖ ትዘረጋለች።
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
ፋኖ ምስካዬ የጦርነት ምንዱባን ወገኖች
፩ ከእግዚአብሄር በታች፡ ትግራይ እጇቿን ወደ ፋኖ ትዘረጋለች።
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
፬ እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
፭ ፋኖ የሀገረ ኢትዮጵያ ምድራዊ ምስካዬ የጦርነት የፍትህ ግፉአን/ ረድዔ. ህዝብ ነው።
****************************************
ወይን ተቆነጃጅታ 27 አመት ተኩላ ተሹማ፥
በመሳሪያ አጊጣ ዝናዋ ሲሰማ፤
ማን ወንድ እጄን ነክቶት ስትል ስታቅማማ፤
ክብረ-ንጽህናዋ በፋኖ ተወስዶ በፋኖ ተቀማ።
የወይን ድንግልና ተወስዶ በፋኖ ተወስዶ፤
ብር አምባር ሰበረ ሁኗል ማልዶ ማልዶ።
*****************************************
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
ፋኖ ምስካዬ የጦርነት ምንዱባን ወገኖች
፩ ከእግዚአብሄር በታች፡ ትግራይ እጇቿን ወደ ፋኖ ትዘረጋለች።
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
፬ እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
፭ ፋኖ የሀገረ ኢትዮጵያ ምድራዊ ምስካዬ የጦርነት የፍትህ ግፉአን/ ረድዔ. ህዝብ ነው።
****************************************
ወይን ተቆነጃጅታ 27 አመት ተኩላ ተሹማ፥
በመሳሪያ አጊጣ ዝናዋ ሲሰማ፤
ማን ወንድ እጄን ነክቶት ስትል ስታቅማማ፤
ክብረ-ንጽህናዋ በፋኖ ተወስዶ በፋኖ ተቀማ።
የወይን ድንግልና ተወስዶ በፋኖ ተወስዶ፤
ብር አምባር ሰበረ ሁኗል ማልዶ ማልዶ።
*****************************************