የትግራይ ደቡባዊ ዞንና ፀለምት እስከ ግንቦት 30 ፤ የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ ደግሞ እስከ ሰኔ 30 እንዲተገበርና እነዲፈፀም ስምምነት ተደርሶ ወደ ተግባር ተገብቷል ” – ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕረዜዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ) ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተው ነበር።
በመግለጫቸው ፥ ” በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ላይ መሰረት ያደረገ ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የሁለት ቀን ውይይት በማድረግ የአፈፃፀም ስምምነት ላይ ተደርሷል ” ብለዋል።
” በውይይቱ የማጠቃለያ ስምምነት መሰረት የትግራይ ደቡባዊ ዞንና ፀለምት እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም ፤ የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ ደግሞ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንዲተገበርና እንዲፈፀም ስምምነት ተደርሷል ” ሲሉ ተናግረዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/946600
-
- Member
- Posts: 4104
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
- Member
- Posts: 4104
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
- Member
- Posts: 4104
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል
These captives are now partnered with TPLF to murder Amhara people. The bizarre Orommuma political ideology
-
- Member
- Posts: 4104
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል
ለዳግም ባርነት እና የዘር ጭፍጨፋ ተላልፎ የሚሰጥ ማንነት አይኖርም!
ከዓለም ባንክ ብድር ለማግኘት ተብሎ በወልቃይት በጠለምት በ ራያ እና በኮረም ሕዝብ ላይ የሚፈፀም የፖለቲካ ክህደት በቋፍ ላይ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ወደ ጥልቅ ገደል እንድትገባ ከመግፋት አይተናነስም!
ጋዜጠኛ በለጠ ካሳ
ከዓለም ባንክ ብድር ለማግኘት ተብሎ በወልቃይት በጠለምት በ ራያ እና በኮረም ሕዝብ ላይ የሚፈፀም የፖለቲካ ክህደት በቋፍ ላይ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ወደ ጥልቅ ገደል እንድትገባ ከመግፋት አይተናነስም!
ጋዜጠኛ በለጠ ካሳ
-
- Senior Member+
- Posts: 33814
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል
Undeletable Rumble. Catch up on today's news. Also on satelite TV.
https://rumble.com/v4soqw9-ethio-360-za ... -2024.html
https://rumble.com/v4soqw9-ethio-360-za ... -2024.html
-
- Senior Member+
- Posts: 33814
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል
If you prefer Youtube...
-
- Senior Member+
- Posts: 33814
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33814
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44