ህወሓት ከአራት ዓመት በፊት “ሕገወጥ ነው” ያለውን ገዥውን ፓርቲ ብልጽግና ለመቀላቀል ተከታታይ ድርድሮች እያደረገ መሆኑ ተሰምቷል።
ከኹለት ዓመት ደም አፋሳሽ ጦርነት በኋላ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የተፈረሙት ህወሓት እና ገዥው ፓርቲ ብልጽግና ውህደት ለመፍጠር ድርድር እያደጉ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ዘግባለች።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በሊቀመንበርነት የሚመሩትን ብልጽግናን በመቀላቀል ህወሓት ለመቀላቀል ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጡን ዘገባው አመለክቷል፡፡
ከብልጽግና በፊት የነበረው ኢሕአዴግ እኩል የሥራ አስፈፃሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ ውክልና ያላቸው አራት ንዑስ ፓርቲዎች ጥምረት ሲሆን፣ ብልጽግና ግን አንድ ወጥ ፓርቲ ነው። የብልጽግና የፓርቲ ውክልና በህዝብ ብዛት የሚወሰን እንጂ እንደ ኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች እኩል ውክልና አይኖራቸውም።
አሁን እየተደረገ ባለው ድርድር ህወሓት እና የብልጽግና ፓርቲ ሕገ-ደንብ ተሻሽሎ በፓርቲ ውስጥ አባል ድርጅቶች እኩል የማዕከላዊ ኮሚቴና የሥራ አስፈፃሚ ውክልና እንዲኖራቸው ይፈልጋል ተብሏል። ብልጽግና ግን ህወሓት የተናጠል ህልውናውን አክስሞ ብልፅግናን እንዲቀላቀልና ውክልናውም በትግራይ ህዝብ ቁጥር ልክ የሚወሰን መሆኑን ይገልጻል።
የህወሓት ሊቀ መንበር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል በአዲስ አበባ ተገኝተው ይህን ድርድር የጀመሩት ሲሆን፤ ከሁለት ሳምንት በኋላ የብልጽግና ምክትል ሊቀመንበር አደም ፋራህ ወደ መቀሌ ተጉዘው በጉዳዩ ላይ በስፋት መነጋገራቸው ተገልጿል።
በህወሓት በኩል ብልጽግናን መቀላቀል “ስህተት ነው፣ አስፈላጊም አይደለም” ብለው የሚያምኑ አመራሮች መኖራቸው ተመላክቷል፡፡ አበንጻሩ "ውህደቱ ለትግራይ ችግሮች መፍትሄ ለማምጣት ጠቀሜታ አለው፣ በተለይም የትግራይን ጸጥታና ደህንነት ለመስጠበቅ ከብልጽግና ጋር አብሮ መቆም አስፈላጊ ነው” ብለው የሚያምኑ መኖራቸውንም ዘገባው አመላክቷል።
ምንጭ፦ ዋዜማ ራዲዮ
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Senior Member
- Posts: 13964
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ
1st phase has to be tactical alliance ( until next election) with the objective of saving Ethiopia from disintegration and bringing law and order and peace.
2nd phase Strategic alliance ( 4 years after next election) in which TPLF remains an independent party but in alliance with PP
3rd phase integration ( 10 years from now)
2nd phase Strategic alliance ( 4 years after next election) in which TPLF remains an independent party but in alliance with PP
3rd phase integration ( 10 years from now)
-
- Senior Member
- Posts: 12056
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ
ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎም ስልቻ፤ ሲጀመር መቼ ተለያዩና። ወያኔና ኦነግ-ሸኔ ሙሉ በሙሉ መወገድ ያለባቸው የአንድ እናት የአንድ አባት ልጆች ናቸው።
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከብልጽግና ፓርቲ ጋር "ለመቀላልቀል" ውይይት አላደረግኩም ሲል አስታወቀ። የህወሓት እና የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች እያደረጉ የሚገኙት ውይይት "ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም ለማስፋት እና ለማጠናከር ያለመ ነው" ሲል ድርጅቱ ትላንት እና ዛሬ እየወጡ የሚገኙ ዘገባዎችን ዛሬ ባሰራጨው መግለጫ ማስተባበሉ ...... https://mereja.com/amharic/v2/943009
-
- Senior Member
- Posts: 12056
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ ... ሕወሓት መልስ ሰቷል
ብልፅግናና ወያኔ - ሁለት ልፋጫሞችና ከይሲ ፍጥረቶች። እርስ በእርሳቸው ከሚሰዳደቡ ፣ ቢገዳደሉ ይሻላል።
-
- Member+
- Posts: 8616
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ ... ሕወሓት መልስ ሰቷል
ጌታችን ማይክ ሀመር ከብልፅግና ጋር እንድንደመር ትእዛዝ ከሰጡን፣ በSelam/ ለመደመር ዙጉጁ ነን።
-
- Senior Member
- Posts: 12056
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ህወሓት ብልጽግናን ለመቀላቀል እየተደራደረ መሆኑ ተሰማ ... ሕወሓት መልስ ሰቷል
ብቅ ጥልቅ ሻቦ - በጣም ስላሳከከህ የበፊቱ ፅሁፌን በዚህኛው አስተካክዬዋለሁ፥
<> ወያኔ፣ ሻቢያና ብልፅግና ፡ ሶስት ልፋጫሞችና ከይሲ ፍጥረቶች ናቸው። እርስ በእርሳቸው ከሚሰዳደቡ ፣ ተገዳድለው ከምድረ ገፅ ቢጠፉ ይሻላል።
<> ወያኔ፣ ሻቢያና ብልፅግና ፡ ሶስት ልፋጫሞችና ከይሲ ፍጥረቶች ናቸው። እርስ በእርሳቸው ከሚሰዳደቡ ፣ ተገዳድለው ከምድረ ገፅ ቢጠፉ ይሻላል።
Digital Weyane wrote: ↑23 Apr 2024, 15:41ጌታችን ማይክ ሀመር ከብልፅግና ጋር እንድንደመር ትእዛዝ ከሰጡን፣ በSelam/ ለመደመር ዙጉጁ ነን።