-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
ወያኔ ወደ አላማጣ ስትንፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለች ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
Last edited by Selam/ on 17 Apr 2024, 19:19, edited 2 times in total.
-
- Member+
- Posts: 6816
- Joined: 14 Feb 2021, 15:24
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለ ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
Tembien Agew Esayas knows tplf and OLF-abiy are playing cheap politics in Raya to cover PP OLF's defeat by FANNO warriors in Amara with in just 8 months only. He knows the real fight is already over and they are in Raya to only cover up, mislead and confuse their followers and the west. Esayas knows Abiy is done and all Esayas has to do now is talk about reinvading tigray by doing so will put water on the new fire they ignited in Raya so he protects his political position established with Amara. Smart guy, good for him
FANNO's slower pace on the issue in Raya signals FANO's are wise, politically matured and not driven by emotions - typical of Amara and the old Ethiopia!
Well, Tembien agews are not bad
FANNO's slower pace on the issue in Raya signals FANO's are wise, politically matured and not driven by emotions - typical of Amara and the old Ethiopia!
Well, Tembien agews are not bad
-
- Senior Member
- Posts: 11358
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለ ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
እሾህን በእሾህ አይነት ነገር ነው ወይስ የሰይጣን መንግስት እርስበእርሷ ትፈርሳለች?!
-
- Member+
- Posts: 7942
- Joined: 08 Jun 2018, 12:42
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለ ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
የአማራ ቀሚስ ለባሾች አጋሜዎች እንዲህ ሲንጫጩ ማየት እንዴት ደስ ይላል
-
- Member
- Posts: 627
- Joined: 16 Jun 2013, 16:34
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለ ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
If true, I fully support Eritrea’s move. Tigray should be divided and occupied between Amhara and Eritrea. They have been the source of all evil in that corner of Africa. It is time to tame them so that they learn how to live in peace with themselves and with others.
-
- Member+
- Posts: 8629
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለ ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
<<ማይ ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፕሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> የሚለው መፅሃፍ ላይ እንዳነበብኩት ከሆነ፣ እናት አገራችን ትግራይ ከአፍሪካ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ኮንቲነንት እንድትሆን የሚያደርጓት ቦጣም ቡዙ ታሪካዊ፣ ባህላዊ እና ተፈጥሯዊ እሴቶች አሏት።
የመፅሃፉ ደራሲ ትምህርታቸውን በቻይና ሀገር የተከታተሉ ሲሆን ዛሬ የፕሪቶሪያው የSelam/ ስምምነት የሰጣቸውን እድል ሁሉ ተጠቅመው ደከመኝ ሰለቸን ሳይሉ ትውልድ አገራቸው ትግራይን ነፃ ለማውጣት ሌት ተቀን ተግተው የሚሰሩ ተቀማጭነታቸው በሳይበር አለም ያደረጉ እንበር ተጋዳላይ ናቸው።
የመፅሃፉ ደራሲ ትምህርታቸውን በቻይና ሀገር የተከታተሉ ሲሆን ዛሬ የፕሪቶሪያው የSelam/ ስምምነት የሰጣቸውን እድል ሁሉ ተጠቅመው ደከመኝ ሰለቸን ሳይሉ ትውልድ አገራቸው ትግራይን ነፃ ለማውጣት ሌት ተቀን ተግተው የሚሰሩ ተቀማጭነታቸው በሳይበር አለም ያደረጉ እንበር ተጋዳላይ ናቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትንፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለች ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
<<ማይ ቢላቭድ ኖርዝ ኮርያ ኦፍ አፍሪካ>> በሚለው ቤስት ሴለር መፅሃፍ ላይ እንዳነበብኩት ከሆነ፣ ክፍለ ሃገራችን ኤርትራ በኢትዮጵያ ላይ አኩርፋ እንደ ኪንታሮት ወደጎን ብታፈነግጥም ፣ እነ ሰላም የሚባሉ ጨካኞች ከስር ከስር እየከረከሙ ጥገኝነታችንና ቀላዋጭነታችን ስር እንዳይሰድ ቁም ስቅላችንን አሳይተውናል ፤ የናይፅነት ቁስላችንም ሳያቋርጥ እንዲመረቅዝ አድርገውታል ይላሉ ፀሐፊው።
የመፅሃፉ ደራሲ ትምህርታቸውን በፕዮንግ ያንግ የተከታተሉ ሲሆን ፣ ወደ ደቡብ ኮርያ ለመኮብለል በተከታታይ ሞክረው ስላልተሳካላቸው፣ ጓዛቸውን ጠቅልለው ወደ አዲስ አበባ የስደት ካምፕ ተቀላቅለዋል። በመሆኑም በሚቀጥለው ሰኩዌላቸው <<ቆልማማው የሰላሳ ዓመት ጉዟችን>> በሚል ርዕስ ፣ የቀሩት ሻቡዬዎች ሁሉ በሳዋና በአሳነባሪ ከማለቃቸው በፊት፣ ሃፍረታቸውን ሰብረው ልክ እንደሳቸው ወደ እናት ሃገራቸው እንዲመለሱና በወተትና ማር እንዲንበሻበሹ ያሳስባሉ።
የመፅሃፉ ደራሲ ትምህርታቸውን በፕዮንግ ያንግ የተከታተሉ ሲሆን ፣ ወደ ደቡብ ኮርያ ለመኮብለል በተከታታይ ሞክረው ስላልተሳካላቸው፣ ጓዛቸውን ጠቅልለው ወደ አዲስ አበባ የስደት ካምፕ ተቀላቅለዋል። በመሆኑም በሚቀጥለው ሰኩዌላቸው <<ቆልማማው የሰላሳ ዓመት ጉዟችን>> በሚል ርዕስ ፣ የቀሩት ሻቡዬዎች ሁሉ በሳዋና በአሳነባሪ ከማለቃቸው በፊት፣ ሃፍረታቸውን ሰብረው ልክ እንደሳቸው ወደ እናት ሃገራቸው እንዲመለሱና በወተትና ማር እንዲንበሻበሹ ያሳስባሉ።
-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
-
- Member+
- Posts: 7942
- Joined: 08 Jun 2018, 12:42
-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
-
- Senior Member
- Posts: 12083
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ወያኔ ወደ አላማጣ ስትንፏቀቅ፣ ሻቢያ በኢሮብ በኩል ግፋ በለው እያለች ነው። ወያኔ፣ ሻቢያና ኦነግ የሚሳሳቡ evil triangle ናቸው!
Catholic Irob minority has lost its home in Ethiopia’s Tigray region
The Catholic Herald
April 22, 2024 at 1:30 pm
A Catholic minority in Ethiopia’s northern Tigray region is “in danger of disappearing” after three and a half years of brutal and violent occupation by the Eritrean army, according to a recent article in the Italian press.
The tragedy of the Irob community is unfolding against the larger tragedy across the Tigray region caused by two years of civil war that has resulted in at least 600,000 deaths, millions of displaced persons and a famine, reports Avvenire, a leading Italian daily newspaper.
…use link to read full article
https://catholicherald.co.uk/catholic-i ... ay-region/
The Catholic Herald
April 22, 2024 at 1:30 pm
A Catholic minority in Ethiopia’s northern Tigray region is “in danger of disappearing” after three and a half years of brutal and violent occupation by the Eritrean army, according to a recent article in the Italian press.
The tragedy of the Irob community is unfolding against the larger tragedy across the Tigray region caused by two years of civil war that has resulted in at least 600,000 deaths, millions of displaced persons and a famine, reports Avvenire, a leading Italian daily newspaper.
…use link to read full article
https://catholicherald.co.uk/catholic-i ... ay-region/